Building holistic skills for church and national growth.
Empowering our community through holistic education and faith.
በስብከተ ወንጌል አዳራሽ | 2026-06-14
በአዲሱ ህገረ ስብከት መዋቅር ሰኔ 7 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ የሰንበት ት/ቤቱ አባላት በተገኙበት ይመረጣል ሰኔ 21 2018 ዓ/ም የዕጣ ማውጣት ሥነ ሥርዓት አባቶች በተገኙበት ይከናወናል ስለዚህ አባላት በሙሉ በጠቅላላ ጉባኤ ላይ እንድትገኙ ሰ/ት/ቤቱ ጥሪዋን ታስተላልፋለች